Tuesday, August 19, 2014

የዘማሪ አለማየሁ ኡርጌ ምስክርነት- በፀበል ኃይል ከሞት መዳን

ዘማሪ አለማየሁ ኡርጌ ከአገልግሎት መልስ ባላወቀው ሁኔታ ከባድ ሕመም አጋጠመው::ያጋጠመው ሕመም ግን መፍትሔ እንደሌለው እና እግሩ መቆረጥ እንዳለበት ተነገረው:: በፀበል ኃይል እግዚያብሔር ያደረገለትን ድንቅ ተዓምር ከምስለ ወድምጹ ይከታተሉ::

 

ወንቅእሸት - ሙት አንሳው- ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
ሸንኮራ ዩሐንስ ጸበል; አንጀት ካንሰር; ፍቅርተ; የእግር እብጠት

No comments:

Post a Comment