Thursday, June 16, 2016

የቅድስት አርሴማ ተአምር

የ ሰማዕቷን የቅድስት አርሴማ ተአምር ልንገራችወ ፎቶዉ ላይ የ ሚታይዋት ታላቅ እህቴ ፋቅረ ማርያም ትባላለች በዝህ አመት በ ቡዳ መንፈስ ስትሰቃይ ነበር ነገር ግን በ አለም ላይ የተወከለችዉ ሰማዕቷ እኛም ቤት መጣች በ ሚያዝያ ወር በ ቀን 9ከ ምሽቱ 4 ሰዓት አከባብ እህቴ ታመመች ቤት ዉስጥ ከ ታናሽ ወንድሜ አብሮን ልያድር ከመጣዉ ከ አጎቴ ልጂ እና ከ እኔ በቀር ሌላ ማንም አልነበረም ግራ ገባን ጎሬበት ተጠራ ሰዉ ተሰበሰበ ( ጠናዳም ግዛዋ...) አጠኗት መንፈሷ ወድያዉ መለፋለፋ ጀመረች የመጀመርያ ቃሏ ግን "አርሴማ ምታቃጥለኝ አንሶነዉ እናንቴ ምታቃጥሉኝ"የምል ነበር ካህን ተጠራ ተፀበለች የት እንዳየቻት በ ጥርሷ እንደገባች እና ማንነቷን ተናገረች የን ዕለት በማግስቱ ከ ረፋዱ10 ሰዓት ላይ እለካታለዉ ብላ ተገዝታ ወጣች በዝህ ሁኔታ እስከ ማክሴኞ ቀጠልን ዕረቡ ዕለት ልክ ከ እረፋዱ 10 ሰዓት ላይ ጀመራት ያለን አማራች ቦንጋ ሄዳ እንድትፀበል ማድረግ ነበር ለ እናታችን ተደዉል ተነገራት እና ለመጨረሻ ጊዜ ቤት ተፀብላ እናታችን ይዛት ወደ ቦንጋ ሄዱ ከዛም
አባታችንም እዛዉ ቦንጋ ክዳነምህረት ፀበል እየተፀበለ ስለነበር ከሱጋር እዛዉ እንድትፀበል ታስቦ በማግስቱ ወደዛዉ ሄዱ ከተፀበለች በዋላ ግን ክዳነምህረት ወደ ቅድስት አርሴማ ላከቻት ምክኛቱም ሁሉም ሰማዕታት የወከሏት እሷን ስለሆነ ነዉ ከዛንቀን ጀምሮ እዛዉ ሰማዕቷ ገዳም ገብታ መፀበል ጀመረች በየቀኑ ስንደዉል የ ምንሰማዉን ነገር ማመን ከበደን ለካ በ እህቴ ላይ አድራ ቤታችንን ልታፀዳልን ነበር በቅናት መንፈስ ተነሳስተዉ እህቴ እንድታብድ በተሰቦቻችን እንዳይስማሙ በ እያንዳዳችን ላይ ታስቦ የተሰራ ተንኮል ነበር ድመት ገለዉ በ 7 ምስማር ወጥረዉ በ ቤታችን ጓሮ እንደተቀበረ እና እሷ እንደምታወጣልን ሰማዕቷ በ እህቴ ተመስላ ነገረችን በዝህ ሁኔታ መፀበሏን ቀጠለች ከ ጥርሷ1ጠጠር ወጣ ከዛም እዛዉ እያለች ሰሞነ ህማማት ደረሰ ሰማዕቷ መንፈሷን ገዝታ በቀጠሮ ማለትም እሰከ ሰኔ ስድስት እንዳትመለስ አዘዘቻት ነገር ግን "ህማማቱን እስከ ስቅለት ልጄ ከነጋር ደጄ ትስገድ " አለች ሌላም ትዛዝ " ልጄ መነፅር ትጠቀም በዛ መነፅር ላይም ሀይሌ ያርፍበታል ሰኔ 6 ምዛን ዉሰዷት ቀርዉ 6 ጠጠር እዛ ይወጣል " የምል ነበር እኛም በቃሏ መሠረት ይደረግ የተባለዉን ሁሉ አደረግን ፀሎተ ሐሙስ ከ ሰአት በዋላ ወደበት ተመለሰች በ አሉን በሰላም አሳለፍን የ ቀጠሮዉን ቀን መጠባበቅ ጀመርን በ መሀል ግን ሰማዕቷ ብዙ ታምሯን በ እኛቤት አደረገች ቁልፍ ጠፍቶብን ስንጨነቅ ለ እህቴ በ ህልሟ መታ ቁልፉ የት እንደ ወደቀ ነገረቻት ቁልፉን ከተባለዉ ቦታ አገኝነዉ ብቻ ብዙ ታምሯን እያየን ግኔቦት 8 ደረሰ አሁንም ቤት ዉስጥ ማንም አልነበረም እንደልማ ዳችን ተሰብስበን ተለቪዥን እያየን የ አጎቴ ልጂ እግሩን ተንተርሳ የ ሰማዕቷን ፎቶ እያየች ማልቀስ ጀመረች ምን እደሆነች ስንጠይቃት ፍቅርተ እንዳል ሆነች እና መንፈሷ እተገረፈች እደሆነ ገረችን ደነገጥን ካህን ልንጠራ ስናስብ " ማንንም እንዳጠሩ ፀበልም ካህንም አታምጡ ሴማዕቷ በ ዘንባባዋ እየገረፈችኝ ነዉ" አለች ተረጋጋን ልክ 3 ሰዐት ስሆን ፀሎት አደረገች በ መጨረሻም ሰማዕቷ ተመስላመታ እንዳንፈራ ና ሁሌም ከቤታችን እንደሆነች ነገረችን በሚግስቲም ቀጠለ 12 ስሆን ምካኤል ገረፋት በ 13 ሰማዕቷ በ14 አቡነ 16 ክድዬ እያለ እስከ ቀን 4 ቆየ ልክ ከ ለልቱ 9 ሰዓት ላይ ተቀብሮ የ ነበረው የጠላት ስራ በ ሰማዕቷ ትዛዝ መሠረት እንደምታዩት ከነ ምስማሩ ወጣ በቀን 5ወደ ምዛን ሄዱ ስሄዱ ፀበሉ መዘጋቱ ያዉቁ ነበር ግን በዛ ምትክ ወደ እመቤታች በቴክርስትያን እንድሄዱ ታዘዙ ከዛም ሰማዕቷ ተመስላ ስለ ፀበሏ መዘጋት አለቀሰች ምዕመኑም አብሯት አለቀሰ እንሆ ዛሬ የመጨረሻዋ ቀን 7 በማያልቀዉ ፈዉሷ የ ቀረት 6 ጠጠሮች ወተዉ እርኩስ መንፈስ ተቃጥሎ ኤህቴ ተፈወሰች ቤታችን ሰላም ገባ ክብር ለ መድአንአለም የኛን ሰላም የ መለሰችልን ሳሰለች የፈወሰችን ቅድስት አርሴማ በ ሁላችዉም ቤት ትግባ ወስበአት ለ እግዝአብሔር!!! 


አንዲት እህት ከሆዷ ውስጥ ጥቁር ወፍ ወጣላት


No comments:

Post a Comment