Wednesday, September 21, 2016

የቅድስት አርሴማ አዲስ ፀበል


አዲስ የፈለቀ ታላቅ የፀበል ፈውስ ስፍራ ኑ እና የእግዚአብሔር ድንቅ ስራውን መስክሩ::

ቸው ቅዱሳን ስም የሰጠንን ታላቁን የፀበል ፈውስ ነው፡፡ ቅዱስ ፀበል አፍልቆ ህዝቡን እየባረከና እየፈወሰ ይገኛል፡፡ አንከሶች መርገጥ (ቆመው መሄድ) ችለዋል እጃቸው የተቆለፈ ሽባዎች እጃቸው ተፈቶላቸዋል በአልጋ የመጡ ተፈውሰው በእግራቸው ሄደዋል በውስጥ ደዌ የሚሰቃዩ ፈውስ አግኝተዋል እባብ፣ አባጨጓሬ እና ወስፋት ከሆዳቸው ፀበሉን በመጠጣት ወጥቷል፡፡ ከኤች አይ ቪ ኤድስ ከትቪ በሽታ የተፈወሱ ሰዎች አሉ ከአኪንታሮት በሽታ የተፈወሱ ሰዎች አሉ
ፀጋ እ/ር በባዛላቸው በመላው ኢትዮጲያ ባገለገሉ አባት ታግዞ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች በቅድስት አርሴማ ፀበል ከቁስል ነገር ድነዋል፡፡ 





ካነበቡት በኋላ እባክሆን በፍጥነት መልክቱን በማጋራት ለሌሎች መዳን ምክንያት ይሁኑ፡፡
አድራሻ ከ ከዊንጌት አደባባይ ተሻግራቸው ወደ ሙለጌታ አባት መናፈሻ በሚወሰደወ መንገደ ከደረሱ ሰዉቸነ መጠየቅ ይቻላል ለበለጠ መረጃ
0910792943(አባ ዜና) 

0913986208 ወይም 
0920146348.
የሰማእቷ እናታችን ረድኤል በረከት ይደርብን አሜን::